Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ሌንጮ ከሳዑዲ ዓረቢያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሌንጮ ባቲ ከሀገሪቱ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወሊድ ብን አብድልከሪም አልኽሬይጂ ጋር ተወያዩ፡፡

በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት መገምገማቸውን ከሳዑዲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ከዚህ ባለፈም በኢትዮጵያ እና ሳዑዲ ዓረቢያ የጋራ ጉዳዮች ላይ መወያታቸው ነው የተገለጸው፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.