Fana: At a Speed of Life!

ፍሪካዊቷ ሞሮኮ ፖርቹጋል በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በዓለም ዋንጫው አፍሪካዊቷ ሞሮኮ ፖርቹጋልን 1 ለ 0 በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቅላለች፡፡
በኳታር የዓለም ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ምሽት 12 ሰዓት ላይ ሞሮኮ እና ፖርቹጋል ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡
በዚህም ሞሮኮ ፖርቹጋልን 1ለ0 በማሸነፍ ግማሽ ፍጻሜውን የተቀላቀለች ሲሆን÷ ሞሮኮ በአለም ዋንጫ ታሪክ ግማሽ ፍፃሜውን የተቀላቀለች የመጀመሪያዋ አፍሪካዊት ሀገር መሆንም ችላለች፡፡
በሌላ የጨዋታ መርሐ ግብር ደግሞ እንግሊዝ ከፈረንሳይ ምሽት አራት ሰዓት ላይ ጨዋታቸውን የሚያከናውኑ ይሆናል፡፡
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.