Fana: At a Speed of Life!

የአረንጓዴ አሻራ እንክብካቤ ዘመቻ በኦሮሚያ ክልል ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣሥ 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአረንጓዴ አሻራ እንክብካቤ ዘመቻ በኦሮሚያ ክልል ተጀምሯል፡፡

በሀገሪቱ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እንደ ሀገር ከተተከሉት 25 ቢሊዮን ችግኞች 13 ነጥብ 6 ቢሊየን ችግኞች በኦሮሚያ እንደተተከሉ ተገልጿል፡፡

የአረንጓዴ አሻራ እንክብካቤ ዘመቻው በምስራቅ ባሌ ዞን ግንዲር ከተማ እና በጅማ ዞን ሰቃ ጮቆርሳ ወረዳ መጀመሩን የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

 

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.