Fana: At a Speed of Life!

ጀርመን በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ እርዳታ የሚውል 20 ሚሊየን ዩሮ መደበች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን መንግስት በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ እርዳታ የሚውል 20 ሚሊየን ዩሮ መመደቡን አስታወቀ፡፡

እርዳታው በተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ድጋፍ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) በኩል የሚሰራጭ መሆኑን በኢትዮጵያ የጀርመን ኤምባሲ መረጃ ያመላክታል፡፡

እርዳታው በኢትዮጵያ በተለየዩ አካባቢዎች በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ሳቢያ ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች የሚውል መሆኑ ተገልጿል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.