እዳጋ ዐርቢ እና አዲ ዳዕሮ የኤሌክትሪክ አገልግሎት አገኙ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እዳጋ ዐርቢ እና አዲ ዳዕሮ ዛሬ ዳግም የኤሌክትሪክ አገልግሎት ማግኘታቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡
የኤሌክትሪክ አገልግሎት ያላገኙ ሌሎች ከተሞች አገልግሎቱን እንዲያገኙ በትጋት እየተሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መረጃ ያመላክታል፡፡
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እዳጋ ዐርቢ እና አዲ ዳዕሮ ዛሬ ዳግም የኤሌክትሪክ አገልግሎት ማግኘታቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ፡፡
የኤሌክትሪክ አገልግሎት ያላገኙ ሌሎች ከተሞች አገልግሎቱን እንዲያገኙ በትጋት እየተሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መረጃ ያመላክታል፡፡