Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከደቡብ ጅግጅጋ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ከደቡብ ጅግጅጋ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡

በውይይት መድረኩ የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ አያን አብዲ እና ሌሎች የክልሉ መንግሥት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡

በውይይታቸውም ርዕሰ መስተዳድሩና አመራሮቹ ከጅግጅጋ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.