Fana: At a Speed of Life!

አዲስ ወግ ዛሬ ይካሔዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የሚዘጋጀው አዲስ ወግ በዛሬው ዕለት ይካሔዳል፡፡

ቀደም ሲል በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሲካሔድ የቆየው አዲስ ወግ በዛሬ ዕለት ደግሞ ‘ሕዝባችን ዐቅማችን’ በሚል ርዕሰ ጉዳይ የሚካሔድ መሆኑን ከጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

 

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.