Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ከሞዛምቢክ ጋር ያደረገችውን ጨዋታ ያለምንም ግብ አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ7ኛው የአፍሪካ ሀገራት ቻምፒየን ሺፕ ቻን ውድድር የመጀመሪያ የምድብ ጨዋታዋን ከሞዛምቢክ ጋር ያደረገችው ኢትዮጵያ ጨዋታዋን ያለምንም ግብ በአቻ ውጤት አጠናቃለች።

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አቻ መውጣቱን ተከትሎ አንድ ነጥብ በመያዝ በምድቡ ሁለተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።

7ኛው የአፍሪካ ሀገራት ቻምፒየንሺፕ ውድድር በኮቪድ-19 ምክንያት ነበር ከፈረንጆቹ 2022 ወደ 2023 የተዘዋወረው።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.