Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከአማካሪ ቡድናቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአማካሪ ቡድናቸው ጋር ዛሬ ውይይት አድርገዋል፡፡

በውይይታቸውም ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ጠንከር ያሉ ግብአቶችን የማምጣት እና ለትግበራ ሊሆኑ የሚችሉ ሐሳቦችን የማመንጨት ሥራ እንዲሠሩ አቅጣጫ ማስቀመጣቸውን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.