Fana: At a Speed of Life!

የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አስቸኳይ ስብሰባውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አስቸኳይ ስብሰባውን እያካሄደ ነው።
 
በዛሬው እለት የተጀመረው የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አስቸኳይ ስብሰባ የኮሮና ወረርሽኝና በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መክሮ ውሳኔዎችን እንደሚያሳልፍ ይጠበቃል፡፡
 
ኮሚቴው የኮሮና ወራሪሽኝን መከላከል እና የዜጎችን ህይወት መታደግ ላይ የተለየ ትኩረት ሰጥቶ በዝርዝርና በጥልቀት የሚወያይ ሲሆን ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይም ውሳኔዎችን ያሳልፋል ተብሎ እንደሚተበቅ ከፓርቲው ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.