Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሚያ ክልል የሥድሥት ወራት የሥራ አፈጻጸም እየተገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል የባለፉት ሥድሥት ወራት የሥራ አፈጻጸም ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በተገኙበት እየተገመገመ ነው፡፡
 
በግምገማ መድረኩ የክልሉ መንግስት ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች መገኘታቸውንም ከርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
 
በርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ የክላስተሮች እና ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ እተገመገመ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.