Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ጎን ለጎን ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ጋር መወያየታቸውን ገለጹ፡፡

በዚህም ከፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ፣ ከፕሬዚዳንት ፌሊክስ ቲሼኬዲ፣ ከፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ እና ከፕሬዚዳንት ኢቫሪስቴ ንዳዪሺሚዬ ጋር ተገናኝተው መምከራቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ገልጸዋል፡፡

ከሀገራቱ መሪዎች ጋር ባደረጉት ውይይትም በቀጣናዊ እና በጋራ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ነው ያመላከቱት፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.