Fana: At a Speed of Life!

አቶ ማሞ ምህረቱ ከቻይና ማዕከላዊ ባንክ ዳይሬክተር ጄነራል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ ከቻይና ማዕከላዊ ባንክ ዳይሬክተር ጄነራል ይ ጋንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡
 
በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል ያለውን የኢኮኖሚ ግንኙነት ይበልጥ ማሻሻል በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡
 
በሁለቱ ባንኮች መካከል ያለውን ግንኙነት እና ትብብር ለማጠናከር እምቅ አቅም መኖሩንም አቶ ማሞ በማህበራዊ ትስስትር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.