የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለቦረና ዞን የ102 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን በድርቅ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች የሚውል የ102 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡
100 ሚሊየን ብሩ በከተማዋ የሚገኙ ባለሃብቶችን እና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን በማስተባበር የተገኘ መሆኑን የከንቲባ ጽሕፈት ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡
እንዲሁም ከተማ አስተዳደሩ ደግሞ 2 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡
#Ethiopia
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!