Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ኬፕ ታውን ተጨማሪ በረራ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ኬፕ ታውን በሳምንት አራት ተጨማሪ በረራ ለማድረግ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ።

ተጨማሪ በረራውን መጋቢት 17 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚጀምር ነው አየር መንገዱ የገለጸው፡፡

በደቡብ አፍሪካ ከኬፕ ታውን ውጪ በጆሀንስበርግ የመደበኛ በረራ አገልግሎት እንደሚሰጥ ይታወቃል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ከ60 በላይ መዳረሻዎች እንዳሉት አስታውቋል።

#Ethiopia
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.