Fana: At a Speed of Life!

“ኢትዮጵያ ታንብብ፤ እናንብብ ፤ እናብብ” በሚል መሪ ሐሳብ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ኢትዮጵያ ታንብብ፤ እናንብብ፤ እናብብ” በሚል መሪ ሐሳብ በአብርሆት ቤተ መጻሕፍት የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው::

በውይይቱ የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ ምሁራን፣ ደራሲዎች እና የጥበብ ባለሙያዎች ተገኝተዋል::

በአዲሱ ሙሉነህ

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.