Fana: At a Speed of Life!

በጋምቤላ ክልል 38 ሕገወጥ ክላሽንኮቭ ጠመንጃዎች እና ሽጉጥ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ሕገወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውርን ለመግታት በተደረገዉ እንቅስቃሴ 38 ክላሽንኮቭ ጠመንጃዎች እና ሽጉጥ ተያዘ፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.