Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያን አንደኛዋ ባለትልቅ ኢኮኖሚ ማድረግ አይሳነንም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

 

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን አንደኛዋ ባለ ትልቅ ኢኮኖሚ ማድረግ ይገባናል፤ ይህም አይሳነንም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡

የበለጸገች እና ለሁሉም ምቹ የሆነች ሀገርን ለመገንባት ኢንዱስትሪዎቻችንን በማሳደግ፣ ዐቅምን በመፍጠር እንዲሁም ፈጠራ በታከለበት መንገድ ፈተናዎችን በማለፍ ኢትዮጵያን አንደኛዋ ባለ ትልቅ ኢኮኖሚ ማድረግ ይገባናል ሲሉ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ገልጸዋል፡፡

ይህን ማሳካትም አይሳነንም ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.