የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በአዲስ አበባ ተከበረ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 444ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በአዲስ አበባ ከተማ ተከብሯል፡፡
በዓሉ በአዲስ አበባ ስታዲየም በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ በሶላት ስነ-ስርዓት ነው የተከበረው፡፡
በስነ-ስርዓቱ ላይ ተክቢራን ጨምሮ የተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶችም ተከናውነዋል፡፡
በከድር ሁሴን
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 444ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በአዲስ አበባ ከተማ ተከብሯል፡፡
በዓሉ በአዲስ አበባ ስታዲየም በእምነቱ ተከታዮች ዘንድ በሶላት ስነ-ስርዓት ነው የተከበረው፡፡
በስነ-ስርዓቱ ላይ ተክቢራን ጨምሮ የተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶችም ተከናውነዋል፡፡
በከድር ሁሴን