ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ከግሪክ ኦርቶዶክስ ሊቀ ጳጳስ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የግሪክ ኦርቶዶክስ ሊቀ ጳጳስ ዳንኤል ቢያዚስን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የግሪክ ኦርቶዶክስ ሊቀ ጳጳስ ዳንኤል ቢያዚስን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡