Fana: At a Speed of Life!

ሊቨርፑልና ቼልሲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ14ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በሜዳቸው የተጫወቱት ሊቨርፑልና ቼልሲ ድል ቀናቸው።

ብራይተንን ያስተናገደው ቼልሲ 3 ለ 2 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል።

በተመሳሳይ በሜዳው የተጫወተው ሊቨርፑል ፉልሃምን አስተናግዶ 4 ለ 3 አሸንፏል።

በርንማውዝ አስቶቪላን አስተናግዶ 2 ለ2 ሲለያይ፤ ክሪስታል ፓላስን ያስተናገደው ዌስት ሃም 1 ለ 1 ተለያይቷል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.