ጨፌ ኦሮሚያ የተለየዩ ሹመቶችን አጸደቀ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ እያካሄደ ባለው 6ኛ የሥራ ዘመን 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባዔ የተለየዩ ሹመቶችን አጽድቋል፡፡
በዚህ መሰረትም፡-
1.አብዱላዚዝ ዳውድ (ዶ/ር) —የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽሕፈትቤት ሃላፊ
2.አብዲ ዩያ (ዶ/ር) —– –የኦሮሚያ ክልል ፕላንና ልማት ኮሚሽን ኮሚሸነር
3.መሰረት አሰፋ ——— የክልሉንግድ ቢሮ ሃላፊ
4.መብራት ባጫ —– —- የክልሉ የሕጻናት እና ሴቶች ጉዳይ ቢሮ ሃላፊ
5.አቶ ማቲዎስ ሰቦቃ —– የክልሉ የወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ ሃላፊ
6.ኤባ ገርባ (ኢ/ር) ——— የክልሉ የሥራ እና ክህሎት ቢሮ ሃላፊ
7.አቶ ጀማል ከድር —– —– የክልሉ የሕብረት ሥራ ማህበራት ኤጀንሲ ሃላፊ ሆኖ የቀረበለትን ሹመት ጨፌው አጽድቋል፡፡