Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ምክር ቤት የካሣ ተሻገርን (ዶ/ር) ያለመከሰስ መብት አነሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው እለት የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የምክር ቤቱ አባል የሆኑትን የካሣ ተሻገር (ዶ/ር) ያለመከሰስ መብት አንስቷል፡፡

ምክር ቤቱ የካሣ ተሻገርን (ዶ/ር) ያለመከሰስ መብት ያነሳው በ3ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባዔው መሆኑን የከንቲባ ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.