የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከዩኒሴፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ጋር መከሩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ እና የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ድጉማ ከዩኒሴፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ቴድ ቻይባን ጋር ተወያዩ፡፡
ውይይታቸውም፥ በተለያዩ ችግሮች በተጎዱ አካባቢዎች ያለውን የጤና ስርዓት ማጠናከር የሚቻልበትን ሁኔታ ዳስሰዋል፡፡
በተጨማሪም ተደራሽ ባልሆኑ አካባቢዎች ህጻናትን ከተለያዩ በሽታዎች ለመጠበቅ በሚቻልባቸው የክትባት ንቅናቄዎች ዙሪያ መምከራቸውን ከዩኒሴፍ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
#Ethiopia #UNICEF
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!