Fana: At a Speed of Life!

ከተለያዩ ክልሎች የተወጣጡ የሕብረተሰብ ተወካዮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሲዳማ ፣ ደቡብ ምዕራብ ፣ ደቡብ ኢትዮጵያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች የተውጣጡ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡

የሁሉም ኢትዮጵያውያን የጋራ ድል የሆነው የዓድዋ ድል እጅግ ባማረና ሁሉንም በሚወክል መልኩ በመደራጀቱ እንደተደሰቱ ጎብኚዎቹ  መናገራቸውን የከተማዋ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.