Fana: At a Speed of Life!

አርሴናል እና ማንቸስተር ሲቲ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ30ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አርሴናል እና ማንቸስተር ሲቲ ያደረጉት ጨዋታ ያለ ምንም ግብ ተጠናቋል፡፡

ውጤቱን ተከትሎም አርሴናል በ65 ነጥብ በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ 2ኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ ሲቲ ደግሞ በ64 ነጥብ 3ኛ ደረጃን ይዟል፡፡

ቀደም ሲል ብራይተንን 2 ለ 1 ያሸነፈው ሊቨርፑል በ67 ነጥብ ሊጉን መምራት ጀምሯል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.