Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማሪሾን ጋር ተወያይተዋል፡፡

በውይይታቸውም÷ በኢኮኖሚ፣ ኢንቨስትመንት፣ ግብርና፣ ኢነርጂ፣ ባህል፣ ቋንቋ እና ሌሎች ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡

በቀጣይ የጋራ በሆኑ ጉዳዮች ላይ በቅርበት ለመስራት መስማማታቸውንም ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.