Fana: At a Speed of Life!

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በጅቡቲ ጉብኝት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ የመንግስት ልዑካን ቡድን በጅቡቲ ጉብኝት እያደረገ ነው።

ልዑኩ ጅቡቲ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስም በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር አብዱላዚዝ መሃመድ አቀባበል ተደርጎለታል።

በቆይታውም ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ግንኙነቶችን ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከሀገሪቱ ባለስልጣናት ጋር በመገናኘት እንደሚመክር ይጠበቃል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.