Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ለተለያዩ አምባሳደሮች ሹመት ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ዛሬ ለተለያዩ አምባሳደሮች ሹመት ሰጥተዋል።

በዚህ መሰረትም ፦

1. አምባሳደር ፍስሐ ሻውል ገብሬ

2. አምባሳደር እሸቴ ጥላሁን ወልደየስ

3. አምባሳደር ለገሰ ገረመው ሃይሌ

4. አምባሳደር ደሊል ከድር ቡሽራ

5. አቶ እስክንድር ይርጋ አስፋው

6. አቶ ልዑልሰገድ ታደሰ አበበ

7. ወይዘሮ ናርዶስ አያሌው በላይ

8. አቶ ብሩክ መኮንን ደምሴ

9. አቶ ቴዎድሮስ ግርማ አበበ

10. አቶ መኩሪያ ጌታቸው ወርቁ ን በባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደርነት

እንዲሁም፦

1 . አቶ በትረ መንግስቱ ብርሃኑ

2 . አቶ ዮሃንስ ፈንታ ወልደጊዮርጊስ

3. አቶ ኃይለሥላሴ ሱባ ገብሩ

4 . አቶ ንጉስ ከበደ ካሳው

5. አቶ ዘሪሁን አበበ ይግዛው

6. አቶ ተሾመ ሹንዴ ሀሚጦ

7 . አቶ ሌሊሳ ብርሃኑ ገለታ

8 . አቶ ደረጀ በየነ ደምሴ

9 . አቶ ሰብስቤ ባዴ አድባብ

10 . አቶ ነብዩ ተድላ ነጋሽ

11 . አቶ አንተነህ አለሙ ሰንበቴ

12 . ወይዘሪት ለምለም ፍስሃ ምናለ

13 . አቶ አንዋር ሙክታር መሀመድ

14 . አቶ አብርሃም መንግስቱ ገመቹ ን በአምባሳደርነት የሾሙ መሆኑን ኢዜአ ዘግቧል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.