Fana: At a Speed of Life!

በ5000 ሜትር የወንዶች ውድድር ሰለሞን ባረጋ አሸነፈ

 

አዲስ አበባ፣ ግንቦት10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሎስ አንጀለስ በተካሄደው የ5000 ሜትር የወንዶች ሩጫ ሰለሞን ባረጋ 12:51.60 በመግባት ውድድሩን በበላይነት አጠናቋል፡፡

በሪሁ አረጋዊ ደግሞ በ12:52.09 በመግባት በ2ኛነት ማጠናቀቁን ከአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል ፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.