Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከቻይና ሲሲሲሲ ካምፓኒ ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

 

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቻይና ኮሙኒኬሽን እና ኮንስትራክሽን ካምፓኒ (ሲሲሲሲ) ሊቀመንበር ዋንግ ቶንግዙን ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመላው ኢትዮጵያ ባሉ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ስራዎች ላይ ንቁ ተሳትፎ ያለውን ሲሲሲሲ የበለጠ ትኩረት እና ኢንቨስት ሊያደርግባቸው የሚችሉ ሀገራዊ እምቅ ሃብቶችን አስመልክቶ ውይይት ማድረጋቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.