Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ መድን አዳማ ከተማን 4 ለ 1 አሸነፈ

አዲሰ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ መድን አዳማ ከተማን 4 ለ 1 በሆነ ሰፊ ልዩነት አሸንፏል፡፡

በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው 26ኛ ሣምንት የፕሪሚየር ሊጉ መርሐ ግብር የኢትዮጵያ መድንን የማሸነፊያ ግቦች ሐይደር ሸረፋ፣ አለን ካይዋ፣ አብዲሳ ጀማል እና አቡበከር ሳኒ አስቆጥረዋል፡፡

የአዳማ ከተማን ብቸኛ ግብ ደግሞ ጀሚል ያዕቆብ ከመረብ አሳርፏል፡፡

በተመሳሳይ ቀድም ሲል በተካሄደ ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ ወልቂጤ ከተማን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.