Fana: At a Speed of Life!

በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጵያ ቡና ሃምበሪቾን 6 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ26ኛው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ሃምበሪቾን 6 ለ 1 በሆነ ሰፊ ልዩነት አሸንፏል።

የኢትዮጵያ ቡናን ግቦች መሐመድ ኑር ናስር (2)፣ አማኑኤል ዮሐንስ (ፍ)፣ አማኑኤል አድማሱ፣ ጫላ ተሺታና የሃምበሪቾ ግብ ጠባቂ ምንታምር መለሰ (በራሱ ግብ ላይ) አስቆጥረዋል፡፡

የሃምበሪቾን ብቸኛ ግብ ደግሞ አላዛር አድማሱ ከመረብ አሳርፏል፡፡

ውጤቱን ተከትሎ ኢትዮጵያ ቡና 44 ነጥብ በመሰብሰብ ከነበረበት 5ኛ ደረጃ ወደ 4ኛ ከፍ ማለት ችሏል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.