Fana: At a Speed of Life!

ቻይና በቀይ ባሕር በሚያልፉ የንግድ መርከቦች ላይ የሚደርሰው ጥቃት እንዲያበቃ ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀይ ባሕር በሚጓጓዙ የንግድ መርከቦች ላይ የሚደርሰው ጥቃት አብቅቶ ሰላማዊ ጉዞ እንዲኖር የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ጥሪ አቅርበዋል።

ሚኒስትሩ ጥሪውን ያቀረቡት በዛሬው ዕለት ከየመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በቻይና ቤጂንግ በተወያዩበት ወቅት ነው፡፡

በጉዳዩ ላይም ቻይና ገንቢ ሚናዋን ለመወጣት ዝግጁ መሆኗ መገለጹን ተቅሶ ሬውተርስ ዘግቧል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.