Fana: At a Speed of Life!

አቶ አወሉ አብዲ በሚኒስትር ማዕረግ የመለስ አካዳሚ ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)አቶ አወሉ አብዲ በሚኒስትር ማዕረግ የመለስ አካዳሚ ፕሬዚዳንት ሆነው እንዲያገለግሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መሾማቸውን የብልፅግና ፓርቲ አስታውቋል።

አቶ አወሉ የብልጽግና ፓርቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ሀላፊ ሆነው ሲያገለግሉ ቆይተዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.