Fana: At a Speed of Life!

የሪፐብሊካን ጥበቃ ሀይል የሸገርን የማስዋብ ፕሮጀክት ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሪፐብሊካን ጥበቃ ሀይል በአዲስ አበባ ከተማ ተገንብቶ በመጠናቀቅ ላይ ያለውን የሸገርን የማስዋብ ፕሮጀክት ዛሬ ጎብኝቷል።

የሪፐብሊካን ጥበቃ ሀይል ለአራት ቀናት የወሰዱትን የሰራዊት ግንባታ ስልጠና ማጠናቀቃቸውን ኢቢሲ ዘግቧል።
 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.