Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ የኮናክሪ ወደብን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጊኒ ረፐብሊክ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የኮናክሪ ወደብን ጎበኙ።
 
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አልፋ ኮንዴ ጋር በመሆን ነው ኦቶኖሜ ዴ ኮናክሪ ወደብን የጎበኙት።
 
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ትናንት ነበር ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ሀገሪቱ የገቡት።
 
 
በአልአዛር ታደለ
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.