Fana: At a Speed of Life!

የ125ኛው የአድዋ ድል በዓል የማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ተከናወነ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “የካቲት የአድዋ ወር” በሚል የ125ኛው የአድዋ ድል በዓል የማስጀመሪያ መርሃ-ግብር ዛሬ በዳግማዊ ሚኒሊክ አደባባይ ተከናውኗል፡፡

የማስጀመሪያ መርሃ ግብሩን የፌደራል ፖሊስ ማርች ባንድ አጅቦታል፡፡

በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ ስለ መርሃ ግብሩ አጠቃላይ ሁኔታ በባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ብዙነሽ አማካኝነት ለመገናኛ ብዙሃን መልዕክት ተላልፏል።

የካቲት የአድዋ ወር ሆኖ እንዲዘከር መወሰኑን የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.