Fana: At a Speed of Life!

140 ዜጎች ከየመን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 140 ዜጎች በዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት አማካኝነት ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡

ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ለመመለስ ፍቃደኛ የሆኑትን ዜጎች ነው ወደ ሀገራቸው እንዲገቡ ማመቻቸቱን የገለጸው፡፡

ይህም የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ከተከሰተ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑን ነው ድርጅቱ ያስታወቀው፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃልአቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በዛሬው ሳምንታዊ መግለጫቸው ላይ ከየመን ዜጎች እንደሚመለሱ አስታውቀው ነበር፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.