Video በአማራ ክልል አዊ ብሄረሰብ አስተዳድር ፋግታ ለኮማ ወረዳ ከ6 መቶ በላይ አርሶ አደሮች በአካባቢያቸው ያለውን ውሃ በባህላዊ መንገድ በመጥለፍ የበጋ ስንዴን በክላስተር መዝራታቸው ትልቅ ተስፋን የያዘ ስለመሆኑ ተናግረዋል On Mar 25, 2021 704 704 Share FacebookTwitterTelegramWhatsAppEmailViberPrint