ኦ የደም አይነት እጥረት ማጋጠሙን ብሄራዊ ደም ባንክ አገልግሎት ገለፀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ደም ባንክ አገልግሎት በኦ የደም አይነት እጥረት እንዳጋጠመው አስታወቀ።
አገልግሎቱ አሁን ላይ በክምችቱ የሚገኘው ኦ የደም አይነት ለሰባት ቀናት ብቻ መሆኑን ነው የገለፀው።
በመሆኑም ኦ የደም አይነት ያላቸው ዜጎች በአቅራቢያቸው ወደ ሚገኝ የደም ባንክ አገልግሎት ቅርንጫፍ በመሄድ ደም እንዲሰጡና ህይወት እንዲያድኑ ጥሪ ቀርቧል።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን