Fana: At a Speed of Life!

የጦር መሣሪያ ቁጥጥር ብሔራዊ የፖሊሲ ምክክር መድረክ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የጦር መሣሪያ ቁጥጥር ብሔራዊ የፖሊሲ ምክክር መድረክ መጠናቀቁን አስታወቀ፡፡

በምክክር ሂደቱ የፌደራል፣ የክልል እና ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽኖች ያሏቸውን መልካም ተሞክሮዎች አካፍለዋል።

መድረኩ የበለጠ መጠናከር ያለባቸውን እንዲሁም በቀጣይነት ቅድሚያ ተሰጥቷቸው ሊሰራባቸው የሚገቡ ጉዳዮችን በመለየት እና በተቀናጀ መልኩ ለመስራት የጋራ መግባባት ላይ የተደረሰበት ነው።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.