Fana: At a Speed of Life!

ዳሽን ቢራ ለገበታ ለሀገር 25 ሚሊየን ብር ለገሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የዳሽን ቢራ ፋብሪካ ለገበታ ለሀገር ፕሮጀክት 25 ሚሊየን ብር መለገሱን አስታወቀ፡፡

ዳሽን ቢራ በጉዳዩ ዙሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል፡፡

በመግለጫው ፋብሪካው ባለፉት 20 ዓመታት ለተለያዩ ልማቶች የሚውል 600 ሚሊየን ብር መለገሱንም አስታውሷል፡፡

ድጋፉ ገበታ ለሀገር ፕሮጀክት በቱሪዝም ዘርፉና በሀገር ገጽታ ላይ የሚያሳርፈውን አስተዋጽዖ ታሳቢ በማድረግ መሆኑንም ገልጿል፡፡

ዳሽን ቢራ በቀጣይም ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል በመግለጫ ጠቅሷል፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.