Fana: At a Speed of Life!

አዲስ የምግብ ደህንነት ላብራቶሪ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የምግብ ደህንነት ዘመናዊ ላቦራቶሪ በዛሬው እለት በይፋ ተመርቆ ስራ ጀምሯል፡፡

አዲሱ ላቦራቶሪ የውሃ ወለድ እና የውሃ ወለድ ወረርሽኝ ላይ ትኩረት አድርጎ ምርመራ ያካሂዳል፡፡

ላቦራቶሪውን ለመገንባት 7 ሚሊየን ብር ወጪ መደረጉን የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ኤባ አባተ መግለጻቸውን ከኢንስቲትዩቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

በኢንስቲትዩቱ የምግብ ሳይንስ እና ኒዉትሪሽን ዳይሬክቶሬት፣ በዘመናዊ መልኩ የተሰራ የምግብ ደህንነትና የምግብ ማይክሮ ባዮሎጂ የምርምር ኬዝቲም ላብራቶሪ የኢንስቲትዩቱ ዋና እና ምክትል ዳይሬክተሮች ተገኝተዋል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.