Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለ80ኛ ዓመት የአርበኞች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለ80ኛ ዓመት የአርበኞች ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

ፕሬዚደንቷ በመልዕክታቸው፤ የጥንት ኢትዮጵያ አርበኞች አገራችን ነጻነትዋን ጠብቃ እንድትኖር አድርገዋል ያሉ ሲሆን፤ ዛሬም አገርን ለመጠበቅና ለመገንባት አርበኝነት ከሁላችንም ይጠበቃል ብለዋል፡፡

ያለፈውን ጀግንነት የምናቆየው ለዚህ ከተነሳን ነው ሲሉም በትዊተር ገጻቸው መልዕክታቸውን አስፍረዋል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.