Fana: At a Speed of Life!

ከ110 ዓመት በፊት በሀረሪ የቱርክ ቆንስላ የነበረው የቱርክ ባህል ማእከል ሆኖ ተከፈተ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ110 ዓመት በፊት በሀረሪ የቀድሞው የኦቶማን ቱርክ ቆንስላ የነበረው ህንፃ የቱርክ ባህል ማዕከል ሆኖ ተከፈተ።
ማእከሉን በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር ያፕራቅ አልፕ መርቀው ከፍተውታል፤ ይህ ህንፃ ቱርክ ከሰሃራ በታች ከሚገኙ የአፍሪካ ሀገራት ጋር የነበራትን ጠንካራ ግንኙነት የሚያመለክት ነው ተብሏል።
ማዕከሉ የኢትዮጵያን እና ቱርክን ታሪካዊ ግንኙነት የሚያሳይ ሆኖ መታደሱን በኢትዮጵያ የቱርክ ኤምባሲ ያወጣው መረጃ ያመለክታል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.