Fana: At a Speed of Life!

በመቐለ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ጊዜያዊ መጠለያ እየተሰራ ነው- ዶ/ር አብርሃም በላይ

 

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)- በመቐለ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ጊዜያዊ መጠሊያ እየተሰራ መሆኑን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር አብርሃም በላይ አስታወቁ።

ዘላቂ መፍትሔ እስኪገኝ ድረስ ክረምት ሳይገባ ጊዜያዊ መጠለያው ይገነባል ብለዋል፡፡

መጠልያው በሚገነባበት አከባቢ በአካል በመሄድ ማየታቸው፥ ጊዜያዊ መጠሊያው በአስቸኳይ የሚገነባበትን አማራጮች ለማየት ዕድል እንደሰጣቸውን ገልጸው በፍጥነት ለመገንባት አቅጣጫ ተቀምጦ እየተሰራ  እንደሆነ በፌስቡክ ገጻቸው ፅፈዋል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.