የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ወረቀት አልባ የዲጂታል አገልግሎት ትግበራ መጀመሩን አስታወቀ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ወረቀት አልባ የዲጂታል አገልግሎት ትግበራ መጀመሩን አስታውቋል።
ከወረቀት ነፃ አሠራሩ የፋይናንስ ግዥ እና የሰው ኃይሉን በአግባቡ ለማስተዳደር እንደሚያግዝ ተገልጿል።
ፕሮጀክቱ ተጠናቆ ዛሬ ለምርቃት በቅቷል ሲል ኢቢሲ ዘግቧል።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!