Fana: At a Speed of Life!

ያለን ሃብታችን መቶ ሚሊየን ህዝብ መሆኑን አውቀን ኢትዮጵያችንን ለመቀየር በጋራ እንቁም- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ያለን ሃብታችን መቶ ሚሊየን ህዝብ መሆኑን አውቀን ኢትዮጵያችንን ለመቀየር በጋራ እንቁም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥሪ አቀረቡ።
ኢትዮጵያዊያን ብዙ ያለን፤ ያንንም የማናውቅ፤ ማጠንከር የሚገባንን፣ ጠንካራ ጎናችንን የዘነጋን እና የሌለንን በማለም የቆየን ነን ብለዋል።
ያለን ሃብታችን መቶ ሚሊየን ህዝብ መሆኑን አውቀን፤ ተከባብረን፣ ተፈቃቅረን፣ ተደምረን ኢትዮጵያችንን ለመቀየር በጋራ እንቁም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መልዕክት ማስተላለፋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.