Fana: At a Speed of Life!

የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ሊቀ መንበር እና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ መካሄድ መጀመሩን አስታወቁ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገፃቸው፥ “አያሌ ወሳኝ ጉዳዮች ላይ አተኩሮ የሚከናወነው የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ስብሰባ ዛሬ ተጀምሯል” ብለዋል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.